ኤች.አይ.ቪ ከወላጅ ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ የሚሰጥ ሕክምና
ይህ አገልግሎት በ51 የመንግስት እና የግል የጤና ድርጅቶች ዘንድ ይሰጣል፡፡ ባለፉት 6 ወራት ማለትም ከሐምሌ እስከ ታህሣሥ 2ዐዐ2 ዓ.ም 34972 እናቶች በኤኤንሲ እንደሚገኙ ይጠበቅ የነበረ ሲሆን፣ ነገር ግን የተገኙት 39548 ነበሩ፡፡ ከእነዚህም መካከል 28ዐ64 (71 በመቶ) የኤችአይቪ ምርመራ ተደርጐላቸው 8ዐ9ኙ (2.9 በመቶ) የኤችአይቪ ቫይረስ በደማቸው ውስጥ ተገኝተቷል፡፡
በአዲስ አበባ በአማካይ ከ18 - 2ዐ ሚሊዮን የወንዶች ኮንዶሞች በየአመቱ ይሰራጫሉ፡፡ ከሐምሌ እስከ ታህሣሥ 2ዐዐ2 ዓ.ም 11973338 ኮንዶሞች ተሰራጭተዋል፡፡
ሕክምናው የሚሰጥባቸው ስፍራዎች
| የጤና ተቋም ስም | አድራሻ |
አዲስ ከተማ ጤና ጣቢያ |
አዲስ ከተማ |
ወረዳ 7 ጤና ጣቢያ |
አዲስ ከተማ |
አቃቂ ጤና ጣቢያ |
አቃቂ ቃሊቲ |
ቃሊቲ ጤና ጣቢያ |
አቃቂ ቃሊቲ |
የካቲት ሆስፒታል |
አራዳ |
አራዳ ጤና ጣቢያ |
አራዳ |
ቀበና ጤና ጣቢያ |
አራዳ |
ጉለሌ ጤና ጣቢያ |
አራዳ |
ቦሌ ጤና ጣቢያ |
ቦሌ |
ቦሌ 17/20 ጤና ጣቢያ |
ቦሌ |
ሰላም ጤና ጣቢያ |
ጉለሌ |
ሽሮሜዳ ጤና ጣቢያ |
ጉለሌ |
| ዘውዲቱ ሆስፒታል | ቂርቆስ |
ጋንዲ ሆስፒታል |
ቂርቆስ |
ካዛንቺስ ጤና ጣቢያ |
ቂርቆስ |
ቂርቆስ ጤና ጣቢያ |
ቂርቆስ |
መሿለኪያ ጤና ጣቢያ |
ቂርቆስ |
| ኮልፌ ጤና ጣቢያ | ኮልፌ ቀራንዮ |
ተ/ሃይማኖት ጤና ጣቢያ |
ልደታ |
ልደታ ጤና ጣቢያ |
ልደታ |
በለጥሻቸው ጤና ጣቢያ |
ልደታ |
ወረዳ 24 ጤና ጣቢያ |
ልደታ |
ወረዳ 23 ጤና ጣቢያ |
ንፋስ ስልክ ላፍቶ |
ወረዳ 19 ጤና ጣቢያ |
ንፋስ ስልክ ላፍቶ |
የካ ጤና ጣቢያ |
የካ |
ኮተቤ ጤና ጣቢያ |
የካ |
እንጦጦ ቁ. 1 ጤና ጣቢያ |
የካ |
የግል ክሊኒኮችና /ሆስፒታሎች
| የተቋሙ ስም | ክፍለከተማ | |
| 1 | ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል | አራዳ |
| 2 | በፀጋ | ቂርቆስ |
| 3 | ድንበሯ | የካ |
| 4 | ቢጂኤም | ቂርቆስ |
| 5 | አዲስ ኤም.ሲ.ኤች | አራዳ |
| 6 | ብራስ | ቦሌ |
| 7 | አበበች ጎበና | አራዳ |
| 8 | ሲፓራ | ልደታ |
| 9 | አናንያ | አራዳ |
| 10 | ሔዋን | ቂርቆስ |
| 11 | መስከረም | አራዳ |
| 12 | ሔመን | ቂርቆስ |
| 13 | ሜሪ ስቶፕ | ጉለሌ |
| 14 | ቤተዛታ | ቂርቆስ |
| 15 | ኤም.ሲ.ኤም | ቦሌ |
| 16 | ቤተል | ኮልፌ ቀራኒዮ |
| 17 | ኢትዮ ጠቢብ | አዲስ ከተማ |
| 18 | ግሩም | አዲስ ከተማ |
| 19 | ሀያት | ቦሌ |
| 20 | ላንድ ማርክ | ቂርቆስ |
| 21 | ዘንባባ | አቃቂ ቃሊቲ |
| 22 | ቅ. ገብርኤል | ቦሌ |
| 23 | አዲስ ገነት | አዲስ ከተማ |
| 24 | ካዲስኮ | ቦሌ |
| 25 | ናሽናል | የካ |













